በሥራ እና ትምህርት ከ70 በላይ አገራትን ያካለሉት ኢትዮጵያዊት
በለጠች ዴሬሳ (ዶ/ር) በኦሮሞ ማሕብረሰብ ውስጥ በዶክትሬት ዲግሪ ቀደምት ተመራቂዎች መካከል አንዷ ስለመሆናቸው ይነገራል።
በለጠች (ዶ/ር) በረዥሙ የሥራ እና የትምህርት ሕይወታቸው ወደ 73 አገራት ተጉዘዋል።
በለጠች (ዶ/ር) በሕይወት ተሞክሯቸው ዙሪያ ከቢቢሲ አጭር ቆይታ አድርገዋል።
በለጠች ዴሬሳ (ዶ/ር) በኦሮሞ ማሕብረሰብ ውስጥ በዶክትሬት ዲግሪ ቀደምት ተመራቂዎች መካከል አንዷ ስለመሆናቸው ይነገራል።
በለጠች (ዶ/ር) በረዥሙ የሥራ እና የትምህርት ሕይወታቸው ወደ 73 አገራት ተጉዘዋል።
በለጠች (ዶ/ር) በሕይወት ተሞክሯቸው ዙሪያ ከቢቢሲ አጭር ቆይታ አድርገዋል።