የጥምቀት አከባበር በምሥል
የፎቶው ባለመብት, visit oromia
በመላው ኢትዮጵያ የክርስትና እምነት ተከታዮች የኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት በዓልን እያከበሩ ነው።
የጥምቀት በዓል ከዋዜማው ጥር 10 ጀምሮ ጥር 11 የሚከበር ሲሆን ጥር 12 ደግሞ የቃና ዘገሊላ በዓል እንዲሁ በድምቀት ይከበራል።
ከጥምቀት በዓል ዕለት ቀደም ብሎ ባለው ቀን በሚከበረው የከተራ በዓል፤ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አብያተ ክርስቲያናት ታቦታት ወጥተው የጥምቀት በዓል ወደሚከበርባቸው ቦታ በሕዝብ ታጅበው ይጓዛሉ።
አዲስ አበባ የሚገኘው ጃን ሜዳ እና ጎንደር ጥምቀት በተለየ ሁኔታ የሚከበርባቸው ሥፍራዎች መካከል ሲሆኑ፤ ከምዕመናን በተጨማሪ የተለያዩ አገራት ቱሪስቶች በዓሉን ለመታደም ይመጣሉ።
ከተለያዩ የአገሪቱ ከተሞች የዛሬውን የበዓሉ አከባበር የሚያሳዩ ምሥሎችን እንዲህ አጠናቅረናል።
የፎቶው ባለመብት, Temesgen Tiruneh
የፎቶው ባለመብት, EBC
የፎቶው ባለመብት, ebc
የፎቶው ባለመብት, Getty Images
የፎቶው ባለመብት, Harari Police Commission
የፎቶው ባለመብት, Adanech Abiebie
የፎቶው ባለመብት, Temesgen Tiruneh
የፎቶው ባለመብት, Dimtsi Weyane
የፎቶው ባለመብት, ebc
የፎቶው ባለመብት, ebc
የፎቶው ባለመብት, Adanech Abiebie
የፎቶው ባለመብት, Arba Minch City Communication
የፎቶው ባለመብት, ebc
የፎቶው ባለመብት, Adanech Abiebie
የፎቶው ባለመብት, visit oromia
የፎቶው ባለመብት, Assosa city Communication
የፎቶው ባለመብት, Getty Images
የፎቶው ባለመብት, Adanech Abiebie
እንዳያመልጥዎ
ከየፈርጁ
በስፋት የተነበቡ
የሚፈልጉት ይዘት የለም